Dataset Viewer
Auto-converted to Parquet Duplicate
audio
audioduration (s)
1.87
28.6
clip_id
stringlengths
17
17
sentence
stringlengths
22
259
speaker_id
stringclasses
258 values
language
stringclasses
1 value
duration_s
float32
1.87
28.6
speech_s
float32
1.72
27.8
speech_start_s
float32
0
2.85
speech_end_s
float32
1.87
28.6
lufs
float32
-45
-11.3
gender
stringclasses
2 values
age_band
stringclasses
3 values
region
stringclasses
6 values
sample_rate
int32
16k
16k
up_votes
int16
3
5
down_votes
int16
0
0
clip_a29a1767a564
በዓሉን የምናሳልፈው ያለን ለሌላቸውና ለተቸገሩ ወገኖች በማካፈል ተደስተው እንዲውሉ በማድረግ ነው ያሉት ደግሞ የበዓሉ ታዳሚ አቶ ሱሌማን ኢብራሂም ናቸው።
spk_e5e24e7959e2
am
11.473
10.696
0
11.473
-24.5
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_a7ff9719b226
በተመሳሳይ የአብጸጋ ታምራት የክረምት ትምህርት ለቀጣይ አመት መደበኛ ትምህርት ስንቅ ስለሆን ተማሪዎች በክረምት ትምህርት ቤት በመምጣት እውቀት መገብየት እንደሚገባቸው ተናግሯል።
spk_e5e24e7959e2
am
13.993
11.746
0
13.993
-27.1
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_70ab05f05b2f
ተማሪ እሱባለው ሙሉጌታ  በጎ ፈቃደኛ መምህራን ትውልድን በእውቀት ለማነጽ የሚያደርጉትን ተግባር ሲመለከት እሱም በተለያዩ የበጎ ፈቃድ ስራ ላይ የአቅሙን ለማበርከት ያለውን ፍላጎት እንዳጎለበቱለት ገልጿል።
spk_e5e24e7959e2
am
15.274
14.973
0.3
15.274
-24.6
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_c44acc9b5afe
በቀጣይ ለመደበኛው የትምህርት ዘመን የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርቱ እንደሚያግዘው የገለጸው ደግሞ በኒውኤራ የመጀመሪያና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የስምንተኛ ክፍልን ማጠናከሪያ ትምህርት ሲወስድ ያገኘነው እሱባለው ሙሉጌታ ነው።
spk_e5e24e7959e2
am
17.834
15.489
0.301
17.834
-26.9
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_08dbedec2b78
ከልደታ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ ባልቻ ሆስፒታል መታጠፊያ ላይ
spk_e5e24e7959e2
am
4.394
4.394
0
4.394
-25
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_c89bec4f9de5
ይህም በእውቀትና ስነ-ምግባር የታነጸ ትውልድ ለመገንባት ወሳኝ በመሆኑ በትምህርት ዘርፍ የሚያደርጉትን ድጋፍ እንደሚያጠናክሩም ገልጿል።
spk_e5e24e7959e2
am
9.473
8.839
0
9.473
-25.6
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_c0230e80adfd
ሚዛንን መጠበቅ፡- ማክሮኒዩትሬንቶች (ፕሮቲን፣ ስብ እና ካርቦሃይድሬት) እድገት፣ ጉልበት እና አጠቃላይ ጤናን በሚደግፉ መጠን መወሰድ አለባቸው ማለት መሆኑን አስገንዝበዋል።
spk_49eae8c39263
am
16.613001
9.365
0
16.613001
-32.099998
male
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_1df9412c4109
ስብጥር፡- እንደ ተመራማሪው ገለጻ፤ የተለያዩ የምግብ አይነቶችን በተመጣጠነ ሁኔታ ማካተት በቂ ንጥረ ነገሮችን ለማግኘት ከማስቻሉም በላይ፤ የምግብ እጥረትን ለመከላከል ይረዳል።
spk_49eae8c39263
am
15.733
9.399
2.183
15.733
-34.099998
male
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_f1053ceef556
ከአካባቢያቸው ራቅ ብሎ በሚገኝ ቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤት ወስዶ ለማስተማርም ከፍተኛ የትራፊክ ፍሰት ያለበት መንገድ ማቋረጥ ግድ ስለሆነ ለደህንነታቸው ስለምንሰጋ ቤት እናውላቸው ነበር ብለዋል።
spk_49eae8c39263
am
14.82
11.608
1.728
14.82
-31.1
male
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_4dfc7123ae2e
የኑሮ ሁኔታ እና አቅም በፈቀደ መጠን አመጋገብን ጤናማ በማድረግ ቀድሞ በበሽታ የመያዝ እድልን መቀነስ እንደሚቻል መክረዋል።
spk_49eae8c39263
am
9.854
8.367
0
9.854
-29.1
male
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_fd9160c07d25
የትምህርት ቤቱ መገንባት የትራንስፖርት ወጪና እንግልትን ያስቀረ ከመሆኑም ባለፈ በቅርበት ትምህርት ቤት በማግኘታቸው ለልጆቻቸው የወደ ፊት እጣ ፈንታም መልካም ሁኔታ የፈጠረ ነው ብለዋል።
spk_49eae8c39263
am
13.334
10.116
0
13.334
-35
male
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_0f0be7aa1ab6
በተጨማሪም ጤናማ ምግብ ደኅንነነቱ የተጠበቀ መሆን እንደሚገባው ነው የሚናገሩት።
spk_49eae8c39263
am
11.373
5.172
0.427
11.373
-25.700001
male
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_c400283ee8d1
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ምስክያ አብደላ ዛሬ በሰጡት ማብራሪያ እንደገለፁት፤ ሙዚየሙ የአካባቢው ማህበረሰብ መገለጫ የሆኑ ቁሳቁሶች እና የዕደ ጥበብ ውጤቶች ተጠብቀው እንዲቆዩ ያግዛል።
spk_49eae8c39263
am
17.134001
13.155
0.739
17.134001
-30.799999
male
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_b3fc65ebad0a
የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ስለሺ ግርማ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ ባለብዙ መልኳ ኢትዮጵያ የበርካታ የቱሪዝም ሀብቶች ባለቤት ናት።
spk_390e66a2f080
am
6.814
6.814
0
6.814
-31.200001
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_6712450f5e00
በተለይ በቅድመ-ልጅነት ትምህርት ላይ ፈሰስ የሚደረግ ኢንቨስትመንት የፖሊሲ ግብዓት ብቻ ሳይሆን ዘላቂ ዕውቀት ለማስጨበጥ የተቀመጠ የረዥም ጊዜ ስትራቴጂ መሰረት መሆኑን አመልክተዋል።
spk_390e66a2f080
am
9.614
9.284
0.33
9.614
-31.5
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_20c1e3ee030c
በኢትዮጵያ የቼክ ሪፐብሊክ አምባሳደር ሚሮስላቭ ኮሴክ በበኩላቸው ቅሪተ አካላቱ በሰላም መመለሳቸውን ገልጸዋል።
spk_390e66a2f080
am
7.614
7.614
0
7.614
-32.599998
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_b441166df24e
የኢትዮ ጅቡቲ ባቡር አክሲዮን ማህበር ባቡር በሚያቋርጣቸው አካባቢዎች ስድስት ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለጸ።
spk_390e66a2f080
am
7.173
6.743
0
7.173
-31.5
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_1447731d96f8
ሴቶች ለማህበረሰብ ሁለንተናዊ ለውጥና ለአገር ዕድገት ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደነበራቸው ባለፋት ዓመታት የተሰሩ ስራዎች ምስክር መሆናቸውን ነው የገለፁት።
spk_390e66a2f080
am
8.274
7.885
0.388
8.274
-29.5
female
18-24
addis_ababa
16,000
4
0
clip_b31cc91feab1
የቢሮው ምክትል ኃላፊ ገስጥ ጥላሁን በመድረኩ እንደገለጹት፣ ህፃናትን እስከ ሁለት ዓመት ጡት ማጥባት በአካልና በስነልቦና ዳብረው እንዲያድጉ በማድረግ በኩል ፋይዳው የጎላ ነው።
spk_390e66a2f080
am
8.774
8.473
0.3
8.774
-33.5
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_888067e4c757
ስብጥር፡- የተለያዩ የምግብ ዓይነቶችን በተመጣጠነ ሁኔታ ማካተት በቂ ንጥረ ነገሮችን ለማግኘት ከማስቻሉ በላይ የምግብ እጥረትን ለመከላከል ይረዳል ብለዋል።
spk_390e66a2f080
am
9.094
9.094
0
9.094
-30
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_820e1c1bd058
በመሆኑም በጨዋታ ላይ ተመስርቶ ለህፃናት የሚሰጠውን ዘመናዊ ትምህርት ከባህላዊው ጋር በማቀናጀት አገር በቀል ዕውቀትን ማስተላለፍ ያስችላል ብለዋል፡፡
spk_390e66a2f080
am
7.173
7.173
0
7.173
-32.400002
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_a48ef51c8f42
ህጻናትን ጡት በማጥባት ጤናማና አምራች ዜጋን ለማፈራት ለሚደረገው ጥረት ውጤታማነት የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሰራር አስፈላጊ መሆኑም ተመላክቷል።
spk_390e66a2f080
am
7.694
7.694
0
7.694
-34.900002
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_0e6e91329239
በጉብኝቱ ላይ የተሳተፉት የዲላ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል ስራ አስፈጻሚ ትዝአለኝ ተስፋዬ እና ከአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ የመጡት ዶክተር ስንታየሁ ተክሌ እንደገለፁት፥ በአሶሳ አጠቃላይ ሆስፒታል የህክምና ኦክሲጅን አጠቃቀም የተሻለ መሆኑን ተናግረዋል።
spk_390e66a2f080
am
14.614
14.186
0
14.614
-32.5
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_6975cfee5a0f
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የፊታችን ሀሙስ ነሐሴ 29 ቀን 2017 ዓ.ም በታላቁ አንዋር መስጂድ የሚከበረውን 1 ሺህ 500ኛውን የነቢዩ ሙሀመድ የልደት በዓል በተመለከተ ለመገናኛ ብዙኅን መግለጫ ሰጥቷል፡፡
spk_390e66a2f080
am
13.733
12.744
0.343
13.733
-27.6
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_b5a4fa6dce8a
የኢትዮጵያ መንግስት በቀዳማይ ልጅነት ደረጃ ትምህርት ላይ እየተገበራቸው ባሉ ኢንሼቲቮች ያለው የፖለቲካ ቁርጠኝነትና የፋይናንስ ድጋፍ በዘላቂነት እንዲቀጥል ጠይቀዋል።
spk_390e66a2f080
am
12.014
10.65
0
12.014
-27.700001
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_3fabd5d1c925
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት፤ በአስተዳደሩ ውስጥ ያለውን የአገልግሎት አሰጣጥ ለማቀላጠፍ ከመቼውም ጊዜ በላይ በትኩረት  እየተሠራ ነው።
spk_390e66a2f080
am
7.534
7.534
0
7.534
-28.200001
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_80d2b4dd67ed
የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ዘላለም ሙላቱ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ በትምህርት ዘርፉ የተወሰዱ የማሻሻያ እርምጃዎች ውጤት እያመጡ መሆኑን ተናግረዋል።
spk_390e66a2f080
am
8.254
8.254
0
8.254
-36.5
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_29b50a75e28b
የውዳሴ ዲያግኖስቲክ ማዕከል መስራችና ስራ አስኪያጅ ውዳሴ ዕንቁብርሃን በበኩላቸው፥ ማዕከሉ የጳጉሜን የነፃ ምርመራ መርሃ ግብር ከ3 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ነፃ የህክምና ምርመራ ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን ገልፀዋል።
spk_390e66a2f080
am
13.454
13.454
0
13.454
-32.900002
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_6ade09463275
በዚህ ረገድ የየአካባቢው ማህበረሰብ አባላት ህፃናትን የሚያስተምሩ ቀዳሚዎቹ መምህራን በመሆናቸው ለስኬቱ በአጋርነት ሊሰሩ እንደሚገባ ነው ያሳሰቡት፡፡
spk_390e66a2f080
am
8.174
8.174
0
8.174
-31.200001
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_959b54168212
በበጎ ፈቃድ አገልግሎትም በሀገር አቀፍ ደረጃ ነፃ የህክምና አገልግሎት ለማህበረሰቡ እየተሰጠ መሆኑን አንስተዋል፡፡
spk_390e66a2f080
am
6.253
6.253
0
6.253
-31.200001
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_62c25a1664b9
ሆስፒታሉ ለድንገተኛ ህክምና የሚሆን ግንባታ እያከናወነ መሆኑን የተናገሩት ሚኒስትር ዴኤታዋ ይህም ሆስፒታሉ ደረጃውን የጠበቀ እና ለሁሉም ዓይነት ህክምና ዝግጁ እንዲሆን ያደርገዋል ብለዋል።
spk_390e66a2f080
am
9.934
9.487
0
9.934
-31
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_e48f8b8ffbb4
በምክክሩ ላይ በመሳተፍ  የአካል ጉዳተኞች ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነትን ይበልጥ ሊያረጋግጡ የሚችሉ  አጀንዳዎች መቅረባቸውን በምክክሩ የተሳተፉ አካል ጉዳተኞች ተናገሩ፡፡
spk_390e66a2f080
am
11.534
11.14
0
11.534
-28.799999
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_7d3a14859140
የኮተቤ ትምህርት  ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ ባለ ድርሻ አካላት ጋር በጋራ ባዘጋጀው ጉባኤ ላይ ጥናታዊ ጽሁፎች ቀርበው ውይይት ይደረግባቸዋል ተብሏል።
spk_390e66a2f080
am
7.133
7.133
0
7.133
-31.299999
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_0588027b5c4a
በተከናወኑት ተግባራት በአገሪቷ ያሉ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ህጻናት የትምህርት ተጠቃሚ መሆን መቻላቸውን ተናግረዋል።
spk_390e66a2f080
am
6.013
6.013
0
6.013
-30.700001
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_1501b23cd90b
6ኛ. ቅቤ እና ዘይት መሆናቸውን አብራርተዋል።
spk_390e66a2f080
am
3.253
2.911
0
3.253
-28.1
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_3182fa37f0a8
1ኛ. እህልና ሥራሥር (እንጀራ፣ ዳቦ፣ ቆጮ እና ቆሎ)፣
spk_390e66a2f080
am
4.253
3.779
0.474
4.253
-27.9
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_bf8746d9fcdb
በምክክር ሂደቱ ከጅማሮው እስከ አሁን እየተሳተፍን እንገኛለን ያለው ደግሞ የአዳማ አካል ጉዳተኞች ማህበር አባል ወጣት ያዕቆብ በላይነህ ነው።
spk_390e66a2f080
am
7.854
7.095
0
7.854
-31.9
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_7c4110201eae
የተሰባጠረ አመጋገብ ማለት በአንድ ገበታ በአንድ ጊዜ ቢያንስ አራት የምግብ ምድብ እንዲሁም በቀን ስድስት የተለያየ የምግብ ምድብ የያዘ ማለት ነው።
spk_390e66a2f080
am
8.334
8.334
0
8.334
-30.700001
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_7914bd809146
በተጨማሪም በጳጉሜ አምስቱ ቀናቶች መስማት ለተሳናቸው ወገኖች ነጻ ህክምና መስጠት እና ለተለያዩ ተቋማት የህክምና መሳሪያዎች ድጋፍ ማድረግ እንደሚገኙበትም አክለዋል።
spk_390e66a2f080
am
9.174
8.867
0
9.174
-33.200001
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_cff8a495004a
በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የአማራ ክልል የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) በበኩላቸው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በጎነት በመጪው ትውልድ ዘንድ ባህል ሆኖ እንዲቀጥል የሚያስችል ነው ብለዋል።
spk_390e66a2f080
am
11.893
11.893
0
11.893
-31.200001
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_50db23156281
ይህንን መሰረታዊ ነጥብ የተገነዘበው የኢትዮጵያ መንግስት የትምህርት ተደራሽነትን፣ ጥራትን፣ ፍትሃዊነትን ለማረጋገጥ በርካታ ተግባራት አከናውኗል ብለዋል።
spk_390e66a2f080
am
8.694
7.663
0.539
8.694
-31.700001
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_dcd7921de19b
በብልፅግና ፓርቲ የዋናው ጽህፈት ቤት የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ መለስ አለሙ እንዳሉት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ኢትዮጵያውያን ስንተባበር የማይፈታ ችግር እንደሌለ ማረጋገጫ ነው።
spk_390e66a2f080
am
11.254
11.254
0
11.254
-34.5
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_ef452f2bf92a
በተቋማት የሕጻናት ማቆያ ክፍሎችን በማዘጋጀት ጤናማና አምራች ዜጋን ለማፍራት የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ።
spk_390e66a2f080
am
8.534
8.534
0
8.534
-31.700001
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_90c57f3ffdeb
የሚዲና ኮሙኒኬሽን ሥራዎችም የጋራ ትርክት በመገንባት፣ የጋራ ማንነትን እና እጣ ፈንታን በማሳየት የበለጸገች አፍሪካን እውን ለማድረግ ወሳኝ ሚና እንዳላቸው አንስተው የሚሰሩ ስራዎችን ማጠናከር እንደሚገባ አስታውቀዋል።
spk_390e66a2f080
am
12.694
11.174
0.441
12.694
-30.5
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_2631ef0d3747
በምረቃት መርሃ ግብሮቹ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
spk_390e66a2f080
am
6.454
6.454
0
6.454
-37.099998
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_01d93b8eb0e1
ይህ እንዳለ ሆኖ የትምህርት ጥራትንና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ቀሪ ስራዎች መኖራቸውን የጠቀሱት ሚኒስትር ዴኤታዋ፤ ጉድለቱን ለመሙላት ቀጣይነት ያለው ትኩረትና ፈጠራ አስፈላጊ ነው ብለዋል፡፡
spk_390e66a2f080
am
9.213
9.213
0
9.213
-32.599998
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_48ff1f4b9e28
የአካል ጉዳተኞችን አካታችነትና ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ እንደሚጠናከር የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ።
spk_390e66a2f080
am
9.373
8.53
0
9.373
-27.9
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_5b8a2ebf1a07
በተጨማሪም ህዝብን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ስራዎችን ለይተው ለመስራትና ህግን አክብረው እንዲንቀሳቀሱ ፋይዳው የጎላ እንደሆነም አብራርተዋል።
spk_390e66a2f080
am
6.934
6.934
0
6.934
-29.299999
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_ec18d426e580
የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅህፈት ቤትና ተጠሪ ተቋማቱ በትግራይ ክልል ውቅሮ እና መቀሌ ከተሞች ያስገነቧቸውን 20 የአቅመ ደካሞችን መኖሪያ ቤቶች አስረክበዋል።
spk_390e66a2f080
am
9.733
8.277
0
9.733
-31.5
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_f393e4118827
በተለይም የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደርን ማዘመን የሚያስችል ሁለንተናዊ አቅም እንዲኖረው እንደሚደረግ ገልጸዋል።
spk_390e66a2f080
am
5.854
5.854
0
5.854
-30.700001
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_87558b17720f
ኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ  በቀጣይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን በጨዋታ ላይ የተመሠረተ ዘመናዊ የትምህርት አሰጣጥን ለማጠናከር በጋራ ይሰራል ብለዋል፡፡
spk_390e66a2f080
am
6.894
6.894
0
6.894
-31.299999
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_095c3dc5e7cf
አክሲዮን ማህበሩ የባቡር ሰላምና ደህንነትን በተቀናጀ መንገድ ለመጠበቅ ባቡሩ በሚያልፍባቸው አካባቢዎች ከሚገኙ  የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር  በቅርበት እየሰራ መሆኑም ተገልጿል።
spk_390e66a2f080
am
10.293
9.458
0
10.293
-31.9
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_cc8f9a14f068
በቀጣይም ጥናትን መሰረት በማድረግ የተቋማት አገልግሎትና የማዕከላቱ ብዛት እየጨመረ እንደሚሄድ ተናግረዋል።
spk_390e66a2f080
am
5.854
5.854
0
5.854
-33.599998
female
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_03a21b02629c
ዶክተር ለማ አክለውም ከዚህ ቀደም በፈተና አሰጣጡ ላይ ሲያጋጥሙ የነበሩ ተግዳሮቶች እንዳይደገሙ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን ጠቅሰዋል።
spk_77fe3702a3d3
am
12.934
12.934
0
12.934
-21
male
25-34
null
16,000
3
0
clip_54ae796b7388
ሽልማቱን ያበረከቱት የሮቤ ከተማ ከንቲባ አቶ ዲኖ አሚን በበኩላቸው "የትምህርት መርጃ ቁሳቁስ በሚፈለገው መጠን ባልተሟላበት ሁኔታ  የተመዘገበው የተማሪዎች ውጤት የሚያኮራ ነው"  ብለዋል፡፡
spk_77fe3702a3d3
am
13.934
13.606
0
13.934
-21.299999
male
25-34
null
16,000
3
0
clip_ef75ca8584ff
ከተሸላሚዎች መካከል በአገር አቀፍ ደረጃ 592 ነጥብ በማምጣት የመጀመሪያና ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገባው ተማሪ ካሊድ በሽር እንደሚገኝበት ተናግረዋል።
spk_77fe3702a3d3
am
11.573
11.268
0.306
11.573
-22.4
male
25-34
null
16,000
3
0
clip_e3c15358926b
ከተሸላሚዎች መካከል በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና 570 በማምጣት የ50ሺህ ብር እና የሞባይል ስልክ የተሸለመችው ተማሪ ቢፍቱ ኑረዲን በሰጠችው አስተያየት ሽልማቱ ለላቀ ትጋት እንደሚያነሳሳት ተናግራለች።
spk_77fe3702a3d3
am
15.573
15.573
0
15.573
-21.700001
male
25-34
null
16,000
3
0
clip_7aad250bc579
"በአሉን ከማክበር ጎን ለጎን በመቻቻልና በመደጋገፍ ለሀገር ዘላቂ ሰላም ሁላችንም ፈጣሪን በጸሎትና በምልጃ መጠየቅ አለብን" ብለዋል፡፡
spk_77fe3702a3d3
am
9.733
9.733
0
9.733
-21.6
male
25-34
null
16,000
3
0
clip_5c37db267973
በመላ ሀገሪቱም ከ600 ሺህ በላይ የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተናውን በወረቀት እና በበይነ መረብ እንደሚወስዱ የወጣው ፕሮግራም ያሳያል።
spk_77fe3702a3d3
am
10.934
10.934
0
10.934
-22
male
25-34
null
16,000
3
0
clip_4c695ede7aa3
"የተቸገሩትን መርዳት፤ ያዘኑን ማጽናናትና የታመሙትን መጠየቅ የሁል ጊዜ ተግባራችን ማድረግ አለብን" ሲሉም ገልጸዋል።
spk_77fe3702a3d3
am
8.174
8.174
0
8.174
-22
male
25-34
null
16,000
3
0
clip_2c2c236d8a35
ዘንድሮም በ14 መስኮች ላይ አገልግሎት እንደሚከናወን  የገለጹት ሚኒስትሯ፤  ከዚህ ውስጥ በተለይ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ለማሳካት   ትኩረት እንደተሰጠው ተናግረዋል።
spk_77fe3702a3d3
am
11.774
11.774
0
11.774
-20.299999
male
25-34
null
16,000
3
0
clip_edbd11917c50
የሮቤ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሾላዬ ተገኔ እንዳሉት ከተማ አስተዳደሩ እውቅናና ሽልማት የሰጠው በ2017 ዓ.ም በተሰጡ ክልላዊና ሀገር አቀፍ ፈተናዎች ከፍተኛ ውጤት ላመጡ 17 ተማሪዎች ነው።
spk_77fe3702a3d3
am
16.493999
16.493999
0
16.493999
-22.5
male
25-34
null
16,000
3
0
clip_5e5516fa43fa
በዚህም ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር ዩኒቨርሲቲው በበይነ መረብ የሚፈትናቸውን ተማሪዎች ቁጥር በእጥፍ ማሳደግ መቻሉን ተናግረዋል።
spk_77fe3702a3d3
am
9.893
9.893
0
9.893
-21.9
male
25-34
null
16,000
3
0
clip_19c8aca4b01c
የትምህርት ቤቶች ደረጃን በማሻሻል ለመማር ማስተማር ምቹ እንዲሆኑ ማድረግ እና መምህራን ትውልድ ቀረፃ ላይ ያላቸውን ተሳትፎ እንዲያሳድጉ የሚከናወኑ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ ብለዋል ።
spk_77fe3702a3d3
am
13.053
12.712
0.342
13.053
-21.6
male
25-34
null
16,000
3
0
clip_53bb0b15b650
ወንድማማችነትና እህትማማችነት እንዲጠናከር የሚያደርግና  ማህበራዊ አገልግሎቶች እንዲቀላጠፉ የሚያግዝ መሆኑን ገልጸዋል።
spk_77fe3702a3d3
am
8.534
8.534
0
8.534
-21.5
male
25-34
null
16,000
3
0
clip_9e7a12154dfa
የአረፋ በአል የመተሳሰብ፤ የመደጋገፍ በአል በመሆኑ  የሌላቸውን በማብላት እና በማጠጣት ብሎም የታረዙ ወገኖችን በማልበስ መሆን እንዳለበት  አሳስበዋል።
spk_77fe3702a3d3
am
9.893
9.893
0
9.893
-21
male
25-34
null
16,000
3
0
clip_ed6b70fb8b32
እውቅናና ሽልማቱን ያገኙት በ2017 ዓ.ም በ6ኛ እና በ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተናዎች እንዲሁም በሀገር አቀፍ በተሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች መሆኑም ተመላክቷል።
spk_77fe3702a3d3
am
16.294001
15.58
0
16.294001
-21.9
male
25-34
null
16,000
3
0
clip_8b84c4fbea41
ጉዳት እንደሌላቸው ያልተረጋገጡ እፅዋትን ከመጠቀም በመቆጠብ፤
spk_77fe3702a3d3
am
5.013
5.013
0
5.013
-21.1
male
25-34
null
16,000
3
0
clip_df4d2d67a94c
በቀጣዮቹ ዓመታት ፈተናውን ሙሉ በሙሉ በበይነ መረብ ለመስጠት የሚያስችል ዝግጅት በመደረግ ላይ መሆኑንም ከትምህርት ሚኒስቴር የተገኘ መረጃ ያሳያል።
spk_77fe3702a3d3
am
9.454
9.454
0
9.454
-21.1
male
25-34
null
16,000
3
0
clip_5ae23fb61697
ለቱሪዝም ልማት የተሰጠው ትኩረት አማራጭ የመዳረሻ ስፍራዎች እንዲስፋፉ እድል መፍጠሩን ጠቅሰው፤ ይህም ጎብኚዎች በፈለጉት አማራጭ የፈለጉትን ስፍራ እንዲጎበኙና ከዘርፉ የሚገኘው ጠቀሜታ እንዲጨምር አድርጓል ብለዋል።
spk_77fe3702a3d3
am
14.614
14.614
0
14.614
-21.1
male
25-34
null
16,000
3
0
clip_cc838c640b0c
የዒድ አል አድሃ (ዓረፋ) በዓልን በአንድነት እና በአብሮነት እያከበሩ መሆናቸውን የጅማ እና ነጌሌ ቦረና ከተማ የኃይማኖቱ ተከታዮች ገለጹ።
spk_77fe3702a3d3
am
9.893
9.893
0
9.893
-20.700001
male
25-34
null
16,000
3
0
clip_fc61dd5b02a8
የተቀሩት ተማሪዎች እንዳገኙት ውጤት ለትምህርት መርጃ የሚውሉ ቁሶችና የዕውቅናና የምስክር ወረቀት ማግኘታቸውንም አክልዋል።
spk_77fe3702a3d3
am
8.493
8.493
0
8.493
-22.299999
male
25-34
null
16,000
3
0
clip_17c28052f0dc
ሁለተኛው ሀገር አቀፍ የኪነ-ጥበብ ውድድር "ጥበባት ለኢትዮጵያ ማንሰራራት ብስራት" በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
spk_6a468b5b31f7
am
7.753
7.381
0.373
7.753
-25.1
male
25-34
amhara
16,000
3
0
clip_5888f3e62e62
በከተማችን አዲስ በተከፈተው ትልቅ የገበያ ማዕከል ውስጥ ነገ ከሰዓት በኋላ ሄደን ቡና እየጠጣን ስለ ወደፊት የጋራ እቅዶቻችን በሰፊው ብንወያይ ደስ ይለኛል።
spk_6a468b5b31f7
am
9.034
8.19
0.508
9.034
-26.9
male
25-34
amhara
16,000
3
0
clip_8ddb22553586
የስልጠናው ተጠቃሚ ከሆኑት መካከልም ወጣት ገነት ጨርቆስ እና ወጣት ሙለይ ኃይሉ ፤ የኮደርስ ስልጠና መውሰዳችን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሚያደርግ የዲጂታል እውቀት እንድናገኝ አስችሎናል ብለዋል።
spk_6a468b5b31f7
am
10.834
8.467
0.555
10.834
-37.799999
male
25-34
amhara
16,000
3
0
clip_aeff227636b2
ምንም እንኳን የምንኖረው ከትውልድ ሀገራችን በጣም ርቀን ቢሆንም፣ ልጆቻችን የኢትዮጵያን ባህል፣ ቋንቋ እና ታሪክ ጠንቅቀው እንዲያውቁ በፅኑ እያስተማርናቸው እንገኛለን።
spk_6a468b5b31f7
am
8.873
8.442
0
8.873
-29.4
male
25-34
amhara
16,000
3
0
clip_121d583802b1
ከራስ እውቀትም ባለፈ ለተገልጋዩ ህብረተሰብም በቴክኖሎጂ የታገዘ አገልግሎት ለመስጠት ሥልጠናው እጅግ ጠቃሚ መሆኑንም አንስተዋል።
spk_6a468b5b31f7
am
6.434
4.588
0.6
6.434
-43
male
25-34
amhara
16,000
3
0
clip_d044fa032ec1
አየሩ በጣም ስለሞቀ እና ስለደከመኝ ቀዝቃዛ የአቮካዶ እና የማንጎ ድብልቅ ጭማቂ ብታመጣልኝ ደስ ይለኛል፣ ነገር ግን ስኳር እንዳታበዛበት አደራህን እላለሁ።
spk_6a468b5b31f7
am
8.594
8.594
0
8.594
-26.6
male
25-34
amhara
16,000
3
0
clip_736dd27067f8
ከመስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም አንስቶ በሳዑዲ አረቢያ በተለያዩ እስር ቤቶችና ማቆያ ማዕከላት የሚገኙ ከ17 ሺህ በላይ ዜጎቻችን መመለስ መቻሉንና በአሁኑ ወቅትም በሳዑዲ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚኖሩ ዜጎች የመመለሱ ሥራ መቀጠሉን በመግለጫቸው ላይ ተመላክቷል።
spk_6a468b5b31f7
am
15.514
15.514
0
15.514
-27.299999
male
25-34
amhara
16,000
3
0
clip_605003217bbe
ዶክተሬ ቀይ ስጋ እና በብዛት ቅባት ያላቸውን ምግቦች ሙሉ በሙሉ እንድተው አጥብቆ ስለመከረኝ፣ ከዚህ በኋላ አሳ፣ ዶሮ እና የተለያዩ አትክልቶችን ብቻ መመገብ ልማድ ማድረግ ጀምሪያለሁ።
spk_6a468b5b31f7
am
10.914
9.526
0
10.914
-31.299999
male
25-34
amhara
16,000
3
0
clip_e090651d10e3
እባካችሁ ልጆቹ ቶሎ ስለሚርባቸው እና ትዕግስት ስለሌላቸው፣ የእነሱን የማካሮኒ እና ፓስታ ምግብ አስቀድማችሁ አምጡና የእኛን የተጠበሰ ስጋ ቆይታችሁ ብታመጡትም ችግር የለውም።
spk_6a468b5b31f7
am
10.233
9.529
0
10.233
-29.799999
male
25-34
amhara
16,000
3
0
clip_fe608ccad5f6
የኦሮሚያ ክልል ከተማ ልማትና ቤቶች ቢሮ ምክትል ኃላፊ ሁሴን ኡሹ ፤ ቢሮው ከመደበኛ ስራው  ጎን ለጎን በበጎ ፈቃድ ሥራዎች ላይ  ትኩረት ማድረጉን ገልጸዋል።
spk_6a468b5b31f7
am
8.674
8.086
0.587
8.674
-32.900002
male
25-34
amhara
16,000
3
0
clip_fd5d818ffee1
ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በላይ የሆኑ 90 ሚሊየን ዜጎችን ተደራሽ ለማድረግ ታቅዶ እስካሁን ከ30 ሚሊየን በላይ ሰዎችን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን ገልጸው፣ አርሶ አደሩን ጨምሮ ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው ብለዋል።
spk_6a468b5b31f7
am
11.114
10.727
0
11.114
-30.799999
male
25-34
amhara
16,000
4
0
clip_1df72eae8545
የውጭ ሀገር እንግዶቼ የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግብ አሰራር እና የቡና አፈላል ስነስርዓት በደንብ ማየት ስለሚፈልጉ፣ ዛሬ ማታ ምርጥ ወደ ሆነው የባህል ሬስቶራንት ይዣቸው እሄዳለሁ።
spk_6a468b5b31f7
am
9.153
9.153
0
9.153
-21.4
male
25-34
amhara
16,000
3
0
clip_b304a00869f5
በሌላ በኩል መንግስት የፖሊሲ፣ የአሰራር እና አደረጃጀት ጉዳዮችን ፈትሾ የሚስተካከለውን ለማረም እንደሚሰራ አረጋግጠዋል፡፡
spk_6a468b5b31f7
am
7.513
6.794
0
7.513
-32
male
25-34
amhara
16,000
3
0
clip_3a7174fc60e3
በአጠቃላይ ስለ ጥርስና ተያያዥ ህመሞች
spk_6a468b5b31f7
am
2.554
2.554
0
2.554
-29.9
male
25-34
amhara
16,000
3
0
clip_9bccad6c7fd2
"ኢትዮጵያ ተስፋ አላት ትበለጽጋለች ግምት ሳይሆን አቅም አላት" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ "የምትበለጽገው ችግር ለመቀበል ዝግጁ ከሆንን ነው" ሲሉም ተናግረዋል፡፡
spk_6a468b5b31f7
am
9.553
8.765
0
9.553
-31.700001
male
25-34
amhara
16,000
3
0
clip_817605c55ce1
ሁለተኛው የአፍሪካ ክህሎቶች ሳምንት ከጥቅምት 3 እስከ 7 ቀን 2018 ዓ.ም በአፍሪካ ህብረት ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ ይደረጋል።
spk_6a468b5b31f7
am
7.553
4.89
0
7.553
-37.799999
male
25-34
amhara
16,000
3
0
clip_6f75fd5527de
ሚኒስቴሩ በቀጣይ ሦስት ወራት 12 ሚሊየን በግብርና ዘርፍ የተሰማሩ የማህበረሰብ ክፍሎችን የብሔራዊ መታወቂያ ተጠቃሚ ለማድረግ ግብ አስቀምጦ እየሰራ መሆኑንም አመልክተዋል፡፡
spk_6a468b5b31f7
am
9.073
8.747
0
9.073
-36.700001
male
25-34
amhara
16,000
3
0
clip_5fddf5f23220
የዩኒቨርሲቲ ትምህርትህን በከፍተኛ ማዕረግ አጠናቀህ ለምረቃ በመብቃትህ የተሰማኝን ልባዊ ደስታ እየገለፅኩ፣ በቀጣይ ለምታደርገው የስራ ፍለጋ መልካሙን ሁሉ እመኛለሁ።
spk_6a468b5b31f7
am
8.834
8.528
0
8.834
-27.9
male
25-34
amhara
16,000
3
0
clip_c7d6d4792e64
ኢትዮጵያ ብዙ ባህል ያላት ሀገር መሆኗን በመግለጽ የኢትዮጵያ ኪነጥበብ አድጎ በአፍሪካ እና በዓለም የሚታይ ነገር መፍጠሩ እንደማይቀር አውስተዋል፡፡
spk_6a468b5b31f7
am
9.594
7.749
0.985
9.594
-25.299999
male
25-34
amhara
16,000
3
0
clip_8e6f0dedd740
የብሔራዊ መታወቂያ ተደራሽነትን መቶ በመቶ ለማድረስ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የገለጹት ደግሞ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ዋና አስተባባሪ ደጀኔ ገብሬ ናቸው፡፡
spk_6a468b5b31f7
am
11.034
8.667
0.492
11.034
-25.299999
male
25-34
amhara
16,000
3
0
clip_b608a344c19e
የዚህ ካፌ ኬኮች ሁልጊዜ ትኩስ እና በልዩ ሁኔታ የተዘጋጁ ስለሆኑ፣ በስራ ቦታ ለሚደረጉ የልደት፣ የምረቃ እና ሌሎች የደስታ ፕሮግራሞች ሁልጊዜም የመጀመሪያ ምርጫችን ነው።
spk_6a468b5b31f7
am
9.233
8.933
0
9.233
-28.1
male
25-34
amhara
16,000
3
0
clip_bc6c35bb7d0a
ቢሮው የመኖሪያ ቤት ከነ ሙሉ እቃውና ለገና በዓል መዋያ የገንዘብ ድጋፍ ማስረከቡን ተናግረዋል።
spk_6a468b5b31f7
am
5.194
4.662
0.532
5.194
-25.1
male
25-34
amhara
16,000
3
0
clip_0e8ad21d5e3c
በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡ ተማሪዎች መካከል የአምቦ ኢፋ ቦሩ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ይገኙበታል።
spk_6a468b5b31f7
am
9.274
8.211
0.327
9.274
-37.599998
male
25-34
amhara
16,000
3
0
clip_efe0f48129ec
እኔ በበኩሌ አንተ ባቀረብከው አዲስ የንግድ ሀሳብ ላይ ሙሉ በሙሉ እስማማለሁ፣ ነገር ግን ሌሎች የቡድናችን አባላትም የየራሳቸውን አስተያየት ቢሰጡበት የተሻለ ይሆናል።
spk_6a468b5b31f7
am
8.434
8.434
0
8.434
-24.1
male
25-34
amhara
16,000
3
0
clip_40918ebbcc25
ታናሽ እህቴ ገና የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ብትሆንም በትርፍ ጊዜዋ የዲጂታል ማርኬቲንግ ስራዎችን በመስራት የራሷን የትምህርት ወጪ በራሷ መሸፈን የቻለች ታታሪ ወጣት ናት።
spk_6a468b5b31f7
am
8.514
8.514
0
8.514
-25.299999
male
25-34
amhara
16,000
4
0
clip_1bd035d4ef3c
ቡድኑ የፈጸመው የነዳጅ ዘረፋ በበርካቶች ዘንድ ውግዘት የገጠመው የነውር ድርጊት መሆኑን አመልክተዋል።
spk_5cd5184a0b78
am
6.373
6.373
0
6.373
-27.9
male
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_07d8ae5e974d
አሜሪካ እኤአ በ2001 በአሜሪካ የደረሰውን የሽብር ጥቃት ተከትሎ ወደ አፍጋኒስታን ያስገባቻቸውን ወታደሮች አጠቃላ የምታስወጣበት የመጨረሻ ቀን ነገ ሲሆን ታሊባን ካቡልን ከተቆጣጠረበት እኤአ ከነሀሴ 15 ጀምሮ ከ114 ሺህ በላይ አፍጋኒስታውያንን ጨምሮ የሌሎች ሀገራት ዜጎችን ከአፍጋኒስታን ማስወጣቱ ተገልጿል፡፡
spk_5cd5184a0b78
am
26.052999
24.660999
0
26.052999
-29.700001
male
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
clip_3977eff2a80e
ምሁሯ ለግሬይ ዞን ድረ-ገጽ በላኩት ጽሁፍ እንዳመለከቱት፤ አሸባሪው ቡድን የሰላም አማራጭን ትቶ ዳግም ጦርነት መክፈቱን ገልጸዋል፡፡
spk_5cd5184a0b78
am
9.493
8.535
0
9.493
-29.799999
male
18-24
addis_ababa
16,000
3
0
End of preview. Expand in Data Studio

Dataset.ET Amharic Speech — v0.1.0

22.706 hours · 7,405 clips · 320 speakers · 7,145 distinct prompts

Dataset Summary

Read speech in Amharic, crowdsourced from volunteer contributors in Ethiopia through a Telegram bot, peer-validated by other contributors, and screened acoustically before release. Amharic has very little open speech data; this corpus exists to change that.

Contributors read a displayed prompt aloud, other contributors listen and vote on whether the recording matches, and contributors earn mobile airtime for accepted work. The corpus is built by the community it serves, and published by Snapwre Technologies PLC.

Supported Tasks

  • automatic-speech-recognition — the primary use. Each clip pairs audio with the exact prompt text that was read.
  • Speaker and demographic analysis, within the limits described below.

Languages

Amharic (am), written in the Ge'ez script.

Dataset Structure

Data Instances

from datasets import load_dataset
ds = load_dataset("snapwre/amharic-speech", split="train")
ds[0]
{
  "audio": {"array": array([...]), "sampling_rate": 16000},
  "sentence": "…",
  "speaker_id": "spk_1a2b3c4d5e6f",
  "duration_s": 9.29,
  "speech_start_s": 0.31, "speech_end_s": 9.29,
  "gender": "male", "age_band": "18-24", "region": "addis_ababa",
  ...
}

Data Fields

Field Type Description
audio Audio(16 kHz) 16 kHz mono FLAC
clip_id string Release-local identifier
sentence string The prompt the contributor was asked to read
speaker_id string Pseudonymous, salted per release; not linkable across releases
language string ISO code
duration_s float32 Total clip duration, measured from the audio
speech_s float32 Duration excluding detected silence
speech_start_s, speech_end_s float32 Where speech begins and ends. Audio is not trimmed — slice it yourself if you want silence removed
lufs float32 Integrated loudness (EBU R128)
gender, age_band, region string Self-reported, optional. null may mean not stated or withheld for privacy — see Personal and Sensitive Information
sample_rate int32 Always 16000
up_votes, down_votes int16 Peer validation votes

Data Splits

Splits are speaker-disjoint and prompt-disjoint. No voice and no sentence appears in more than one split, so evaluation is not inflated by a model recognising a speaker or having memorised a prompt.

Split Clips Hours Speakers Prompts
test 718 2.222 34 715
validation 707 2.157 28 704
train 5,980 18.326 258 5,733

metadata.csv carries every field except the audio, for inspecting the corpus without downloading it.

Dataset Creation

Curation Rationale

Selected conservatively: a first release that holds up matters more than a large one. Only clips with unanimous peer approval were considered, and those were then screened acoustically.

Source Data

Recordings are original contributions captured through the Dataset.ET Telegram bot as Opus voice messages, losslessly transcoded to 16 kHz mono FLAC. Each was made by a contributor reading a displayed prompt aloud.

Annotations

The prompt text is the transcript — contributors read a known sentence rather than transcribing free speech, so transcripts are exact by construction. Peer validators voted on whether each recording matched its prompt.

Personal and Sensitive Information

Speech is biometric. Contributors granted an explicit licence to publish their recordings in open datasets, and that consent is the basis for this release. Everything published alongside the voice has been treated as follows:

  • Database identifiers never ship. speaker_id and clip_id are salted hashes, and the salt is not published.
  • Demographic fields satisfy k-anonymity at k=5: every published combination of gender, age band and region describes at least five contributors. Rarer combinations were suppressed to null, so a null may mean withheld rather than not stated.
  • Prompt text was scanned for phone numbers, email addresses and URLs.

Residual risk worth stating plainly: no automated check has verified that no contributor spoke identifying information aloud within a recording.

Considerations for Using the Data

Discussion of Biases

Gender Clips Share
male 5,062 68.4%
female 2,303 31.1%
(not stated) 40 0.5%
Age band Clips Share
18-24 5,559 75.1%
25-34 1,457 19.7%
(not stated) 251 3.4%
35-44 138 1.9%
Region Clips Share
addis_ababa 3,514 47.5%
amhara 1,805 24.4%
(not stated) 861 11.6%
oromia 566 7.6%
other 363 4.9%
central_ethiopia 183 2.5%
sidama 113 1.5%

Contributors are overwhelmingly young and urban. Models trained on this will perform worse on older and rural speakers. Do not treat this as a representative sample of Amharic speakers.

Other Known Limitations

  • Read speech, not conversation. Prosody, disfluency and turn-taking are unlike spontaneous speech.
  • Narrow prompt domain. Prompt vocabulary skews formal and toward current affairs, so coverage of casual and conversational registers is thin.
  • Telegram Opus origin. Captured through Telegram voice messages, carrying that codec's artefacts and whatever processing contributors' devices applied. Not studio audio.
  • Not loudness-normalised. Normalisation is a training-time choice; the lufs column lets you do it deterministically.
  • Peer validation is imperfect. During the period this data was collected, validators were paid per validation rather than per correct validation, which rewards approving quickly. Clips with any reject vote were excluded and the acoustic screening below exists to compensate, but expect residual noise.

Selection and Screening

Starting from every clip that passed peer validation, these were excluded:

Reason Clips
not needed to reach target hours 23,429
fewer than 3 accept votes 16,629
shorter than 1.5s 5,435
duplicate audio 661
contested (at least one reject vote) 467
speaker below minimum clip count 373
longer than 30.0s 210

Survivors were screened acoustically:

Rejected by screening Clips
prompt not fully read 840
too quiet to recover 334
clipped 333
mostly silence 331
almost no speech 286

Additional Information

Licensing Information

Audio: CC BY 4.0. Contributors granted Dataset.ET a perpetual, irrevocable, worldwide, royalty-free licence to publish and distribute their recordings as part of open datasets, and consented to release under a permissive open data licence. Those rights are held by Snapwre Technologies PLC, which operates Dataset.ET, and are exercised here to publish the corpus openly.

Prompt text: the sentences contributors read are third-party material and are reproduced here as transcripts of the recordings. Snapwre Technologies PLC makes no licence grant over the prompt text itself; anyone intending to redistribute the text separately from the audio should assess that independently.

Citation Information

@misc{datasetet_am_0_1_0,
  title  = {Dataset.ET Amharic Speech v0.1.0},
  author = {Dataset.ET contributors and Snapwre Technologies PLC},
  publisher = {Snapwre Technologies PLC},
  year   = {2026},
  url    = {https://huggingface.co/datasets/snapwre/amharic-speech}
}

Dataset Curators

Dataset.ET is a project of Snapwre Technologies PLC, Addis Ababa, Ethiopia. The company operates the collection platform, holds the contributor-granted rights to the recordings, and publishes the corpus openly.

Contributions

Built by 320 volunteer contributors in Ethiopia, plus the validators who reviewed their recordings. The corpus exists because they gave their voices to it.

Every shard's SHA-256, and the exact selection, screening and anonymisation policies that produced this release, are recorded in manifest.json.

Downloads last month
3